Thursday, June 22, 2017

Reflection and Addition to Ato. Henok Yeshitila's Article

አቶ ሄኖክ የሺጠላ Ethiopatriots ድህረ ገጽ ላይ የጻፈውን "ብርሃኑ ነጋ አርሾ በመስረቅ የሚስተካከለው የለም" በሚል አርስት የፃፈውን አጭር ፅሁፍ አንብቤ ስቸርስ መልስ ለመስጠት ተነሳሁ። ከሞላ ጎደል አቶ ሄኖክ ስለ ድክተር ብርሃኑ በተናገረው አስማማለው። ሆኖም ግን አንዳንድ ይበልጥ ብአብራራቸው ወይም አጎደለ ብዬ የሚለውን ሃሳብ በዚህ ፅሁን ለማከል አወዳለው።
በመጀመርያ ግንቦት ሰባት የተቁዋቁአመው በአማራ ደም ለመነገድ ነው ይላል አቶ ሄኖክ። እንዴታ። አቶ ተክለ ይሻው ለአቶ ኤፍሬም ማዴቦ ፅሁፍ መልስ በሰጡበት ጽሁፋቸው ላይ የብርሃኑ አና ግንቦት 7 ሰዎች ለአማራው ያላቸውን ቦታ በሚገባ አብራርተዋል። ይህም ግንቦቴዎች አማራውን የሚፈልጉት ለአጀባ አና ወንበር አስተካካይነት አንደሆነ ነው። ያ የነ ብርሃኑ አካሄድ ደግሞ አቶ ሃዕሌ ላረቦ አማራን በተመለከተ በፃፉት ጽውፋቸው ላይ አንደገለጹት የጥንታዊት  ኢትዮጵያ ነገስታት ያረጉ እንደነበረው ነው። ማለትም በአማራው መንገት ተራጊነት ስልጣን መቆናጠጥና የስልጣን ግባቸው ሲሳካ ያን ለዝያ ያበቃቸውን አማራውን ማግለል ብሎም መቸኮን። አነ Dr ብርሃኑ በቅንጅት  ጊዜ ሊያረጉ የሞከሩት ይሄንኑ ነበር። ብርሃኑ ነጋ አዲስ የፈጠረውን አና ከአዲስ አበባ አና ዲላ በስተቀር ቢሮ አንኩዋን ያልነበረውን ቀስተደመና የሚባል ድርጅቱን ይዞ የቅንጅት አባል በመሆን የአማራ ድርጅት ብሎ በሚፈርጀው መኢአድ ለአመታት ባዋቀራቸው ድርጅታዊ ተቁአማት ተጠቅሞ ስልጣን ልመ ጨብጥ ነበረ አላማው። ያም ማለት በቅንጅት ጊዜ በመላው ኢትዮጵያ በአውሮፓ አና ሰሜን አሜርካ የነበሩ የቅንጅት ጽሕፈት ቤቶች አና ቻፕተሮች በሙሉ ማለት ይቻላል የመኢአድ ነበሩ። ሆኖም በአቶ ሃይሉ ሻወል ጠንካራ አና የበሰለ አመራር ምክንያት በነኛ ተቁአማት ተጠቅሞ ስልጣን የመያዝ አላማው አልሳካ ሲለው ጊዜ ድሮም ጀምሮት የነበረወን የአፍራሽ አና ወያንያው ተልዕኮ አፋፍሞ በመቀጠል ቅንጅትን በማፍረሱ ስራ ግንባር ቀደም ሚና ተጫወተ።
ሌላው ደግሞ የክህደት ስራ ባልደረባው በነበረው አቶ ልደቱ አያሌው አና በሌሎችም ተገልጾ አንደነበረው ብርሃኑ ቅንጅትን ማፍረስ የጀመረው 97ቱ ምርቻ ሳየካሄድ በፊት ነበር። ያም ከምርቻ ቦርድ አና ወያኔ ጋር ከቅንጅት አመራሮችና አባላት ጀርባ በመደራደር ቅንጅትን ለተሸናፊነት ማዘጋጀት ነበር። ደግሞም ብርሃኑ አና ፀረ አማራ ግብራበሮቹ አንዲሁም ወያኔ አለቆቹ ቅንጅት ስልጣን ላይ ከወጣ አማራ ስልጣን ላይ ወጣ ወይም ይወጣል የሚል ጠንካራ እምነት ነበራቸው። ያንን አምነቱን ነው ብርሃኑ ባንድ መድረክ ላይ አምልጦት የተናገረው። የትግሬውን አምባገነን አውርጄ የአማራውን አምባገነን ለመተካት አይደለም የምታገለው ብሎ ነበር። ያን ባለበት አፉ ነው አሁን ደግሞ በጎንደርና በጎጃም የአማራውን ተጋድሎ አየመርሁ ነኝ የሚለን። ግን አያረገ ያለው ከወያኔ ጋር በመቀናጀት የሚጠሉትን አማራን በአያውቀው ግንቦት 7 ሰበብ አያስፈውጀው ነው። ብርሃኑ ከስርቤት ስለቀቅ በወያኔ የተሰጠውን ሚሽን ለመወጣት መሽቶ ሳይነጋ ነው ወደ አዉሮፓ ከዚአም አሜሪካ የኮበለለው። የይስሙላ እስር ቤት ሆኖ በጎበዝ አለቆቹ በአንዳርጋቸው ጽጌ እና ብርሃነ መዋ ሲያስፈጽም የነበረውን በአውሮፓ አና ሰሜን አሜርካ የነበሩ ቻፕተሮች ሙሉ በሙሉ መጥፋታቸውን አና የዲያስፖራው አንድነት መፍረሱን ካረጋገጠ በሁዋላ የላም አለኝ በሰማይ ወተቷንም አላይ ማጭበርበሪያ እና ህዝቡን ከእውነተኛው ትግሉ ማዘናግያና ወያኔን በስልጣን ማቆያ ስራውን ቀጥሎ እስካሁን ይገኛል። ብርሃኑ ድሮም ወያኔ ነው አሁንም ወያኔ ነው። ችግሩ ብርሃኑ ሲበዛ ስልጣን የጠማው ሰው ስለሆነ በወያንያዊ ሚሽኑ ጀርባ ዎያኔን አራሷን አና ተቃዋሚ ውስጥ ያሉ ቡድኖችን አታሎ አና ተጠቅሞ ስልጣን መያዝ ይፈልጋል። በዚያ መካከል ለዚህ አላማዬ መሰናክል ይሆነኛል ያለው የአማራው ህብረተሰብ መጨፍጨ ፍ ይቀጥላል ማለት ነው። ቸር ይግጠመን።

Sunday, January 8, 2017

Birhanu and Ginbot 7 Exposed!

ይህን : ጽሑፍ : ለመጻፍ : ያነሳሳኝ: በአቶ: ሄኖክ የሺጠላ ላይ አየደረሰ ያለወን ጥቃት በተመለከተ አስተያየት  ለመስጠት ነው። አቶ ሄኖክ ሀገር ወዳድ  የሆነ ወጣት ታጋይ ነው። ሄኖክ አንደኔ አና አንደ  ሌሎች ብዙ Ethiopiaweyan የትግሬ ወያኔን የዘረኛ አገዛዝ የሚቃወም ሲሆን በተለይ የአማራ ተወላጅ የሆኑ ethiopiawi ዎገኞቹ ላይ ላለፉት 25 አመታት ሲካሄድ የነበረወን አና አሁን ደግሞ ተባብሶ ያለወን የዘር ማጥፋት ዘመቻ የሚቃወም ወጣት ታጋይ ነው። አሱ ላይ ተቃውሞ ሊነሳበት የቻለው በአሁን ሰዓት ተፋፍሞ ያለወን የአማራ ተጋድሎ ትግል ላይ በተያያዘ ጉዳይ ሲሆን አሱም ለአማራው መደራጀት ካለው ድጋፍ ጋር ተያይዞ ነው። ጥቃቱ ደግሞ በአብዛኛው የሚሰነዘረው አራሱን ግንቦት 7 ብሎ ከሚጠራ የፀረ አማራ ስብስብ ነው። ይሄም ደግሞ ሄኖክ የአነኚህን ሰወች ፀረ አማራነው በማስረጃ አያስደገፈ ስላጋለጣቸው ሙሉ ለሙሉ ከመጋለጣቸው በፊት የሱን ድምጽ ለማፈን ነው። ለመሆኑ ግንቦት 7 ማነው? ግንቦት 7 የሚል ስምስ ለምን አወጡለት?
ግንቦት 7 ማለት በዶክተር ብርሃኑ ነጋ የሚመራ ሙልጭ ያሉ ዘረኞች ስብስብ አንጂ መደበኛ ደረጅት አይደለም። ግንቦት 7 ደግሞ የ97 ምርቻ ጊዜ ህዝቡ ድምጽ የሰጠበት ቀን ሲሆን ያንን የህዝብ ድንፅ በውያኔ ካስቀሙት ሶስት ግለሰቦች አንዱ አና ዋነኛ የነበረው ብርሃኑ ነጋ ነው። አኔ አቶ ሄኖክን የምቃወመው በ97 ምርቻ ጊዜ ይሄን አይነት የሀገር ክህደት ወንጀል የሰራ ሰው አንዴት ቀድሞውንም ሊደግፍ ቻለ ብዬ ሲሆን አሱም ያን ጊዜ ባለምወቅ መሳሳቱን አምኖ ሆኖም ግን ዉስጣቸው መግባቱ ማንነታቸወን በዉስጥ አዋቂ አይታ አንድያጋልጣቸው አንደረዳው ተናግሯል። ያ ለኔ በቂ ማብራሪያ ሲሆን እንደ አነ አበበ በለው ያሉ ጸረ አማራ አማራ ነን ባዮች አንደ  ጥቃት መሰንዘርያ ምክንያት ይጠቀሙበታል። በቅርቡ ታምሩ ሁነኛው የተባለ ግለሰብ በፃፈው ጽሁፍ ላይhttp://ethiopatriots.com/pdf/abebe-belew-wenjel20161229.pdf አንደገለጸው እነ አበበ በለው ያ አአልሳካላቸው ሲል ደግሞ ሌላ ሰበብ አየፈለጉ ሄኖክን ሊያጠቁ ቆርጠው ተነስተዋል።
አነ አበበ በለው ሽንጣቸወን ገትረው የሚደግፉት ብርሃኑ ነጋ አኮ የፖለቲካ ሸርሙጣ ሆኖ የኖረ ግለሰብ ነው። ድሮ በልጅነቱ ተራ የ EPRP አባል የነበረ ከዚአም ወጥቶ አሜሪካ ኖሮ ሲአበቃ ወያኔ ስልጣን ሲይዝ ከማንም ቀድሞ አሮጦ የገባ ግለሰብ ነው። አገባቡም ወያኔ በETHIOPIAWI አቁአማቸው ያለፍርድ ያባራረአቸው ከ40 በላይ የሚሆኑ የአዲስ አበባ ዩንቨርስትይ  ምሁራኖች ቦታ ለመተካት ነበር። አዝአ አያሰተማረም የወያኔው መሪ መለስ ዜናዊ የኢኮኖሚ አማካሪ አንደነበረ ይነገራል። ብርሃኑ በጣም ስልጣን የጠማው ግለሰብ መሆኑን ከ1997 ምርቻ ጊዜ ጀምሮ አስከ አሁን አያስመሰከረ ይገኛል። ከዚአም በተጨማሪ በጣም ሲበዛ ወኔ የሌለው ፈሪ ግለሰብ አንደሆነ በ 97 ምርቻ ጊዜ ወያኔ የ ቅንጅት መሪዎቺን ለማፈስ በተሰማራ ጊዜ ብርሃኑ እስከነሚስቱ ያለ አንዳች አፍረት ወይዘሮ አና ጎመዥን ካረፉበት ሆቴል ክፍል አስወጥቶ አንደተደበቀ በራሱ አንደበት ተናግሯል። በሁኃላም በወያኔዎች የተያዘው ከኤምባሲ ወደ አምባሲ አየሮጠ የ አድኑኝ ጥሪ እያሰማ በነበረ ጊዜ ነው።
ብርሃኑ ነጋ ለ አማራ ያለውን ጥላቻ በተለያየ መድረክ ላይ ያለ አንዳች አፍረት ሲገልጽ አና በተግባር ሲተረጉም የኖረ ግለሰብ ነው። ብርሃኑ በአንድ መድረክ ላይ ስለ አንጅነር ኃይሉ ሲናገር አኔ የ ትግሬውን አምባገነን አውርጄ የ አማራውን አምባገነን ልተካ አይደለም የምታገለው  ብሎ ሲናገር ተደምጧል። አንጅነር ሃይሉን ከጠላ ለምን ዘር ቆጠራ ዉስጥ መግባት አስፈለገው ለአማራ ያለው ጥላቻ አላስቺል ብሎት አንጂ። በሌላ ጊዜ ደግሞ ከሱ ተከታይ ምሁራን ተብየዎች ከነ ጌታቸው በጋሻው አና መሳይ ከበደ ጋር ባደረጉት በ YOUTUBE ላይ ያለ ስብሰባ ላይ ለአማራው ያለወን የዘር ጥላቻ በኮድ ቁዋንቁአ ሲናገር ተሰምቷል። አዝአ ላይ ሲናገር ETHIOPIA ሁሉን ዘር በኩል የሚያስተዳድር መሪ ያስፈልጋታል ሲል ተደምጧል። በቀጥታ ቃል በቃል አላሰፈርኩትም አንጂ ቪድዮዉ ላይ የተናገረው ግን የአማራ ወይም የትግሬ ተወላጅ መሪ ኢትዮጵያ አያስፈልጋትም ለማለት ነው። ብርሃኑ በኮድ ቁአንቁአ ፀረ አማራ ፕሮፓጋንዳ በመናገር ይታወቃል።
ለመሆኑ ግንቦት 7 አውነት በወያኔ ላይ ዎታደሪአዊ መፈንቅለ መንግስት አካሂዶ ያውቃልን ወይስ በመፈቂለ መንግስት በማካሄድ ሰበብ ከ ዎያኔ ጋር ዉስጥ ለውስጥ በመቀናጀት የአማራ ብሔር ተወላጅ የሆኑ የሰራዊቱ አባላትና መኮንኖችን የማጽዳት ዘመቻ ነው ያካሄደው? 
እኔ ቀደም ሲል ግንቦት 7 ያንን መፈንቅለ መንግስት አካህጃለው በሎ በአደባባይ ሲደነግግ አና እነ ጀነራል ተፈራ ደነቀን ፣ ጀነራል አሳምነው ጽጌን አና ሌሎች ከፍተኛ አና ዝቅተኛ የአማራ ብሔር ተወላጅ የሆኑ መኮንኖችን በግፍ አሳፍሶ ለእስራት አና ግርፋት ሲዳርግ በፓልቶክ ክፍሎች ይሄንን በግንቦት 7 ተባባሪነት አና በወያኔ ተግባሪነት የተካሄደወን አማራውን ከሰራዊቱ የማጽዳት ሴራ አስገንዝቤ ነበር። ያንን ያደረጉት ደግሞ ግንቦት 7 አና ወያኔ ለአማራ ባላቸው የጋራ ጥላቻ ለወደፊት ሰራዊቱ በአማራ መኮንኖች መሪነት መፈንቅለ መንግስት አካሂዶ አማራው ስልጣን ይይዛል ብለው ስለሚሰጉ ነው። ልክ ያኔ ከወያኔ ጋር በመተባበር አማራውን ከሰራዊቱ በግፍ እንዳስመነጠረ ሁሉ አሁን ደግሞ ከወያኔ ጋር በመተባበር አማራውን በግንቦት 7 አባልነትና ተባባሪነት ስም በወያኔ አያስፈጀ ይገኛል። ለዝያ ማስረጃ ደግሞ በተለያዩ ጸሐፊዎች አንደተገለጸው የግንቦት ሰባት አመራር ዉስጥ አንድም የአማራ ብሔር አንደሌለ አና የሌለውም በ ግንቦት 7 መመሪያ ደንብ መሰረት በደነገገ የፓርቲ ሕግ የአመራር ቦታ አንዳይዙ ስለተከለከለ  ነው።
ለመሆኑ ለምንድነው አነ ብርሃኑ ነጋ ከ ሃገራዊ ሳይሆን የብሔር ፖለትካ ከምያራምዱና እንዲሁም ስልጣን ቢይዙ ከወያኔ ሊከፉ ከሚችሉ ፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር መተባበር የሚመርጡጥ?
ብርሃኑ ነጋ የሚመራው ግንቦት 7 ጣምራ ያልፈጠረው የዘር ፖለቲካ አራማጅ ገንጣይ ወይም ዘረኛ ፓርቲ የለም ማለት አዳጋች ነው። ከነሱም በጥቂቱ ሻቢያ ፣ ኦነግ፣ ኦብነግ ፣ የአፋር ነፃ አውቺ ጥቂቶቹ ናቸው። ብርሃኑ የቅንጅት አባል ሆኖ አፍራሽ ስራ በመስራት ተጠምዶ አንደነበር አብሮት ያፈርስ የነበረው ልደቱ ከጊዜ በሁአላ ሲጣሉ በ VOA ሲያጋልጠው ሰምተናል። ሌባ ሲካፈል እንጂ ሲሰርቅ አይጣላም ማለት ያ ነው። ከዚአም በፊት በቅንጅት ትግል ጊዜ ብርሃኑ ይሰራ የነበረወን የክህደት ተግባር አየተከታተሉ ሰዎች ሲመሰክሩ አና አንደኔ ያሉት ነቅተው የፖለቲካ ጉዳዮችን ይከታተሉ የነበሩ የቅንጅት ደጋፊዎች  ያውቃሉ። የዛኔም ብርሃኑ በአማራነት የሚፈርጃቸወን እነ አንጂነር ሃይሉን ስልጣን ቀምቶ ለመቀመጥ ነበር የቁአመጠው። በ ብርሃኑ አስተሳሰብ ቅንጅት ካሸነፈ አማራ ስልጣን ይይዛል በሎ ያምን ነበር። ሆኖም ግን በዚያ ስዓት ከፍተኛ ሃይል አና ተሰሚነት የነበራቸው የመላው ኢትዮጵያ ህዝብ ድጅርት (መኢአድ) አና ልደቱ የሚመራው የ ኢትዮጵያ ዴሞችራስአዊ ፓርት (አዴፓ) ስለነበሩ በነሱ ጀርባ ስልጣን እይዛለው ብሎ ነበር የቁአመጠው። ያ ሕልሙ እውን አንደማይሆን ሲረዳ በገሃድ ቅንጅትን የማፍረስ ስራ ላይ ነው የተሰማራው። ከዚአም በሁአላ አራሱን በፓርቲ ምርጫ ሳይሆን በቀጥተኛ የህዝብ ምርቻ የአዲስ አበባ ከንቲባ አንዲሆን አንደተመረጠ በማስመሰል እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ምዕራባውያን የአዲስ አበባ ከተማ ተመራች ከንቲባ አያሉ በየ ዜና ዘገባቸው አና መጣጥፋቸው አንዲጠሩት ሲያደርግ ኖሯል። ከዚአም በተጨማሪ ስልጣን ጥመኛው ብርሃኑ በቅንጅት ጊዜ ተቃዋሚዎች በምርጫ ያሸነፉትን  የፓርላማ አብላጫ ወንበር በወያኔ በሃይል ተቀምጠው ሳለ ብርሃኑ ግን ወያኔ የአዲስ አበባ ከንቲባ  ወንበርን ይሰጠያል  በሚል እምነት እነ አርቀበ እቁብአይን ደጅ  ሲጸና ነበረ።ይቀጥላ