Wednesday, July 4, 2018

ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የዶክተር አብይን ጥሪ አክብረው ኢትዮጵያ ይግቡ። ምክንያት አይደርድሩ።

ከአንድ የግንቦት ሰባት ደጋፊ ከሆነ በኔ እድሜ አካባቢ ያለ ወጣት ልጅ ጋር እንደድንገት እስታርባክስ (Starbucks) ተብሎ በሚጠራው ብቸኛው የግንቦት ሰባት የጦር ቀጠና ተገኝቼ ስወያይ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ የአንቀጽ 39 ደጋፊና የወያኔን ከፋፋይ ህገ መንግስት አርቃቂ ነው ስለው አይ እሱ ጥሩ አስተማሪዬ ነበረ አለኝ። ጥሩ አስተማሪነቱ አገርን በቀና ለመምራት ብቁነት ጋር ምን ያገናኘዋል ስለው መልስ አጣ። ከዝያ ቀጥዬ ይሄ የጦር ትግል አካሂዳለው የሚለውም አጭበርባሪ ቀጣፊ ነው ብዬ ስጀምር ማነው እሱ ብሎ እንደ አውራ ዶሮ አቆበቆበ። ፕሮፌሰር ጀነራል ብርሃኑ ነዋ ሰለው እንደ ፌንጣ መዝለል ጀመረ። ፈስ ያለበት ዝላይ አይወድም አሉ። በመቀጠልም እሱ ባክህ አንድ ወታደር አንኩዋን የለውም። ግንቦት 7 የሚባልም የለም አልኩት። እሱም ሲመልስ አንተ ልደቱን በየነን አሁን ደግሞ ብርሃኑን ትቃወማለህ ታድያ መሪ ከሰማይ ላይ ይውረድልህ እንዴ ብሎኝ ነበር። ግንቦተዎች እንዲህ የሚሉት አዋዜ ነበራቸው። ይሀው እነሆ የጭቁኑ የኢትዮጵያ ህዝብ የ27 ዓመት ምርር ያለ ጸሎት Dr አብይን ከሰማይ ላይ አወረደልን።
ታድያ እሳቸው በቅርብ ግዜ ባደረጉትና ብዙዎችን ባስደመመ የፓርላማ ንግግራቸው ላይ ለፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ወደሀገሮ ገብተው በሰላም የፖለቲካው ሂደት ተካፋይ ይሁኑ ብለው ጥሪ አቅርበውለታል። ሆኖም ግን Dr አብይ እንደ ቀድሞ መረጃ ባለሙያነታቸው ፕሮፌሰር ጀነራል ብርሃኑ አንዳች ወታደርም ሆነ እውነተኛና እሱ ልያስመስል እንደሚሞክረው ሀገር ዉስጥ በህቡህ የሚንቀሳቀስ ፓርቲ አንደሌለው በሚገባ ያውቃሉ። ደግሞም ብያንስ ብያንስ አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ስለግንቦት 7 የሚያውቀውን ሁሉ ለመርማሪዎቹ ሳይዋሽ እንደተናገረው ሁሉ ለDr አብይም ከስር ቤት ተፈቶ ለሰአታት ሲወያዩ እንደነገራቸው አልጠራጠርም። ግንቦት 7 በትጥቅ ተዋጊም ሆነ በህቡህ ተንቀሳቃሽ አባል እንደሌለው ነበር ግልፅ አድርጎ ሲናገር በቪድዮ ተላልፎ ያየነው።
ትዝ ይላችሁ እንደሆነ ፕሮፌሰር ጀነራል ብርሃኑ ነጋ ከቅንጅት መሪዎች ጋራ ታስረው በተፈቱ ማግስት እንደ ዛሬዎቹ ወጣቶች ለነጻነታቸው ሲሉ የተሰው ወጣት ቤተሰቦችን ሳያፅናና በሮ ወደ አሜሪካ በተመለሰ ማግስት እዚ ያስተምራቸው የነበሩ አሜሪካዊ ተማሪዎቹን ሰብስቦ አናግሮ ነበር። ታድያ በዚያ ስብሰባ ላይ አንድ ኢትዮጵያዊ ተነስቶ መቼ ነው አንተ ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰህ እንደ ሌሎቹ የቅንጅት አጋሮችህ ትግሉል ምትቀጥለው? እዚህ ሸሽተህ ቀረህ እኮ ብሎ ጠይቆት ነበር። ታድያ የዛኔ በጥያቄው በግልጽ የተበሳጨውና ያፈረው የዛነው Dr ብርሃኑ ነጋ እንደ መንግስቱ ሃይለማርያም ተረቤዛውን መደለቁን እና እንደ መለስ ዜናዊ ጠያቂውን በስም አየጠራ ማስፈራራቱንና ጥያቄን በጥያቄ መመለሱን ተያያዘው። ከዚያ ብዙም ሳይቆይ ሁሉን ነገር እርግፍ አድርጌ ፐንስልቬንያ የሚባለው የአሜሪካ ክፍለሀገር ሄጄ ተራራ ላይ እወጣለሁ ብሎ አሳወጀ። ታድያ አሁንስ ጠቅላይ ሚንስትር Dr አብይ አህመድ ያቀረቡለትን ጥር ተቀብሎ ይገባ ይሆን?
መልሴ አይገባም ነው። በቅንጅት ግዜ እንዲመለስ ተጠይቆ ያልተመለሰው በግንቦት 7 1997 ምርጫ እለት የኢትዮጵያ ህዝብ ድምጹን በመስጠት ወያኔን ያሸነፈበትን ድሉን ድርጅታዊ አሻጥር በመሥራት እንዳስቀማ ህዝቡ ስላወቀ ነው። እሱና ልደቱ ቅንጅት ውስጥ ሰርገው የገቡ የወያኔ አሻጥረኞች ነበሩ። Dr ብርሃኑ ነጋ ከዚያም አልፎ እነ ሽብሬ ደሳለኝና ሌሎች በመቶዎች የሚቆጠሩ ወጣቶች በወያኔ ጥይት ከተሰዉ በሁዋላ ተቃዋሚዎች ጠርተወት የነበረውንና ወያኔን አርበድብዶ የነበረውን ለሶስት ቀናት ቤት ዉስጥ የመዋል አድማ ማናቸውንም የቅንጅት አመራሮች ሳያማክር በራሱ ፈቃድ ከDr በየነ ጴጥሮስ ጋር በመሆን በወያኔ ቴሌቭዥን ላይ ወጥቶ ያድማውን ጥሪ ሰርዘናል  በማለት አድማው እንዲቀርና ወያኔም አፎይ በማለት ወድያውኑ አዋጅ በማወጅና በሌሎች ዘዴዎች ተጠቅሞ ስልጣኑን ሊያጠናክር ችሏል። ነገር ግን Dr ብርሃኑ የህዝብን ድምጽ ያስቀማው ገና የ97 ምርጫ ሳይካሄድ ነበር። ምርጫው እየተቃረበ በነበረበት ሰዓት የምርጫ ሂደት ድርድር ሲካሄድ ቅንጅት ወክሎት ይደራደር የነበረ እሱ ነበር። 

Wednesday, February 21, 2018

ኢትዮጵያ ላለችበት ችግር መውጫ መፍትሄ ምክር ለኢሕአዴግ

       ከ ሁለት ዓመት የበለጠን የህዝብ ጫናን ተከትሎ ኢህአዴግ የታወቁ የፖለቲካ አስረኞቺን ለቀኩ ብሎአል የተቀሩ ቢኖሩም ቅሉ። ከተቀሩት ታዋቂ የፖለቲካ አስረኞች ዉስጥ የዋልድባ መነኮሴዎችና በሐሰት የግንቦት 7 አባል ናቺሁ ተብለው ዘብጥያ የተወረወሩት አነ ጀነራል አሳምነው ፅጌ እና አብረዋቸው የተከሰሱት የጦር መኮንኖች ይገኙበታል። ይሄ ታዲያ በሺዎች የሚቆጠሩ ወጣትና ሌሎች የፖለቲካ አስረኞችን አያካትትም። ኢህአዴግ ይሄን ልያደርግ የቻለው ይሄን የተቆጣ ህዝብ ለማረጋጋት ባለው ተስፋ ነው። ሆኖም ግን ህዝቡ ላነሳው ጥያቄ የስረኞች መለቀቅ ብቻ መልስ ሊሆን አይችልም። ህዝቡ ዘረኝነት ሰለቸኝ፣ ጭቆና ሰለቸኝ፣ ድህነት ሰለቸኝ፣ ክፍፍል ሰለቸኝ ፣ አናንተ ሰለቻችሁኝ ነው እያላቸው ያለው። ሆኖም ግን ኢህአዴግ ለነኚህ የህዝብ ጥያቄዎች ተገቢውን ምላሽ ከመስጠት ይልቅ ከዚህ በፊት አርጎት የነበረውን ግዜአዊ አዋጅ አውጆአል። እነኚህ አጉል ድርጊቶቹ ደግሞ ይሄን ለለውጥ የተነሳ ህዝብ የፈለገውን ለውጥ ከማግኘት አያቆመውም። ይልቁን በፍትሄው ከተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር ተደራድሮ ግዘአው የሽግግር መንግስት መመስረት ብቻ ነው።
           ይሄ ኢህአዴግ አገዛዝ ሊረዳው ያልቻለው ነገር ቢኖር ሀገርን በጊዜአዊ አዋጅ ማስተዳደር ዘላቂነት አንደሌለው ነው። ሆኖም ግን ይሄን ሳይረዱት ቀርተው አይደለም። ሆኖም ግን ኢህአዴግና ደጋፊዎቹ ይህቺን ደሃ አገር ከ27 ዓመት ባላነሰ ሀብቷን ሲመዘብሩ አና ይባስ ህዝቡን ሲያደህዩ ኖረው ይሄ የህዝብ መአበል ድንገተኛና ከህዝብ የዘረፉትን ሀብት የማሸሽያ ግዜ የማይሰጥ ሆኖ ስላገኙት ነው። ያለአግባብ ያካበቱትን ንብረት አስክሸጡና ገንዘቡን አስክያሸሹ ጊዜ ነው። ከዚህ በፊት ባለፉት አመታት ወደ ውጪ ሃገራት ባንኮች ካሸሹአቸው ገንዘቦች በተጨማሪ ማለት ነው። ከዚያም በተጨማሪ ይሄ የህዝብ አመጽ አስከነ ነብሳቺን ይውጠናል በሚለው ፍራቻቸው ነው። ሌላውና ዋነኛው ምክንያት ደግሞ በጠመንጃ ኃይል አንጂ በሰላማዊ የሕዝብ ትግል ወደ ስልጣን ባለመምጣታቸው ነው። በኃይል መጥቻለሁና ከፈለጋችሁ በኃይል አውርዱኝ ነው ነገሩ።
            ይሄ አካሄዳቸው ደግሞ የአጥፍቶ ጥፋ አካሄድ ነው። እኔ ካልኖርኩ ሰርዶ አይብቀል ነው። ሀገሪቷ ወደ አላስፈላጊ የርስ በርስ ትልልቅ እንድትገባ ካላቸው ደንታ ቢስነት የተነሣ ነው። ሆኖም ግን በኔ ግምት እነሱ ወደዱም ጠሉም በህዝብ ኃይል ከስልጣን ይወርዳሉ እንጂ አነሱ ያሰቡት የርስ በርስ ትልልቅ በፍጹም አይካሄድም። ለዚያም ብዙ ምክንያቶች አሉ። በመጀመርያ የኢትዮጵያ ሕዝብ ስልጡን ሕዝብ ነው። ይሄም ስልጡንነቱ በቅኝ ያልተገዛ ሕዝብ በመሆኑ ነው። ስልጡንነቱንም በ1997ቱ ምርጫ ግዜ በነቂስ ወጥቶ የኢህአዴግ ሽፍጦች ሳይበግሩት በግዜው አግኝቶት በነበረው ግዘአዊ የዴሞክራሲ ተሞክሮ ተጠቅሞ ድምጹን በመስጠት ነው። ሌላው መክንያት ደግሞ የኢትዮጵያ ሕዝብ ፈርያ እግዚአብሔር ያለው ሕዝብ ነው። በሰው ስቃይና አልቂት አያምንም። የዚህ አይነት አምነት የሌላቸው በስልጣን ላይ ያሉት የኢህአዴግ መሪዎች ብቻ ናቸው። ከዚያ በተጨማሪ ህዝቡ ባሁኑ ሰዓት በጋራ አየታገለ መሆኑ ነው። ይሄ ደግሞ የሚአሳየው ኢህአዴግ ለ27 ዓመት የቀመረው የዘር መከፋፈል ድርጊት አንዳልሰራ ነው። በመጨረሻም ይሄ በአሁን ሰዓት የኢህአዴግን የአንባገነን በትር ተቅዋቁሞ ለውጥ አያሻ ያለው ወጣት አንደ ተማሪው ንቅናቄ ዘመን በጣም የነቃ መሆኑ ነው።
            ሰለዚህ በዚህ ግዜ ብቸኛ አማራጭ የሚሆነው የህዝብ ድጋፍ ካላቸው የተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር ገለልተኛ ታዛቢና አደራዳሪ ባለበት ድርድር አካሂዶ ግዜአው የሽግግር መንግስት መመስረት ብቻ ነው። ይሄ የሽግግር መንግስትም ሊቆይ የሚችለው ፓርቲዎች የምርጫ ዘግጅትና የምረጡኝ ቅስቀሳ አድርገው ሕዝብ ነፃና ፍትሃዊ በሆነ መንገድ የመረጠው መንግስት ሲመጣ ብቻ ነው። ያደግሞ ባገሪቷ አይነተኛ የሆነ የሰላምያዊ መንግስት ልውውጥ አንድመጣ ያደርጋል። ያን ማድረግ ደግሞ በታሪክ የምአስመሰግን ስልጡን ተግባር ነው ምክንያቱም የኢትዮጵያ ሕዝብ ቺግሩን በራሱ ዉይይትና ምቻቻል መፍታቱን ያሳያል። ኢህአዴግም የኢትዮጵያ ህዝብም አላስፍላጊ ከሆነ የለውጥ ዉጤት ይድናል።

ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር።

ወጣት አልአዛር ታምር
             

Thursday, June 22, 2017

Reflection and Addition to Ato. Henok Yeshitila's Article

አቶ ሄኖክ የሺጠላ Ethiopatriots ድህረ ገጽ ላይ የጻፈውን "ብርሃኑ ነጋ አርሾ በመስረቅ የሚስተካከለው የለም" በሚል አርስት የፃፈውን አጭር ፅሁፍ አንብቤ ስቸርስ መልስ ለመስጠት ተነሳሁ። ከሞላ ጎደል አቶ ሄኖክ ስለ ድክተር ብርሃኑ በተናገረው አስማማለው። ሆኖም ግን አንዳንድ ይበልጥ ብአብራራቸው ወይም አጎደለ ብዬ የሚለውን ሃሳብ በዚህ ፅሁን ለማከል አወዳለው።
በመጀመርያ ግንቦት ሰባት የተቁዋቁአመው በአማራ ደም ለመነገድ ነው ይላል አቶ ሄኖክ። እንዴታ። አቶ ተክለ ይሻው ለአቶ ኤፍሬም ማዴቦ ፅሁፍ መልስ በሰጡበት ጽሁፋቸው ላይ የብርሃኑ አና ግንቦት 7 ሰዎች ለአማራው ያላቸውን ቦታ በሚገባ አብራርተዋል። ይህም ግንቦቴዎች አማራውን የሚፈልጉት ለአጀባ አና ወንበር አስተካካይነት አንደሆነ ነው። ያ የነ ብርሃኑ አካሄድ ደግሞ አቶ ሃዕሌ ላረቦ አማራን በተመለከተ በፃፉት ጽውፋቸው ላይ አንደገለጹት የጥንታዊት  ኢትዮጵያ ነገስታት ያረጉ እንደነበረው ነው። ማለትም በአማራው መንገት ተራጊነት ስልጣን መቆናጠጥና የስልጣን ግባቸው ሲሳካ ያን ለዝያ ያበቃቸውን አማራውን ማግለል ብሎም መቸኮን። አነ Dr ብርሃኑ በቅንጅት  ጊዜ ሊያረጉ የሞከሩት ይሄንኑ ነበር። ብርሃኑ ነጋ አዲስ የፈጠረውን አና ከአዲስ አበባ አና ዲላ በስተቀር ቢሮ አንኩዋን ያልነበረውን ቀስተደመና የሚባል ድርጅቱን ይዞ የቅንጅት አባል በመሆን የአማራ ድርጅት ብሎ በሚፈርጀው መኢአድ ለአመታት ባዋቀራቸው ድርጅታዊ ተቁአማት ተጠቅሞ ስልጣን ልመ ጨብጥ ነበረ አላማው። ያም ማለት በቅንጅት ጊዜ በመላው ኢትዮጵያ በአውሮፓ አና ሰሜን አሜርካ የነበሩ የቅንጅት ጽሕፈት ቤቶች አና ቻፕተሮች በሙሉ ማለት ይቻላል የመኢአድ ነበሩ። ሆኖም በአቶ ሃይሉ ሻወል ጠንካራ አና የበሰለ አመራር ምክንያት በነኛ ተቁአማት ተጠቅሞ ስልጣን የመያዝ አላማው አልሳካ ሲለው ጊዜ ድሮም ጀምሮት የነበረወን የአፍራሽ አና ወያንያው ተልዕኮ አፋፍሞ በመቀጠል ቅንጅትን በማፍረሱ ስራ ግንባር ቀደም ሚና ተጫወተ።
ሌላው ደግሞ የክህደት ስራ ባልደረባው በነበረው አቶ ልደቱ አያሌው አና በሌሎችም ተገልጾ አንደነበረው ብርሃኑ ቅንጅትን ማፍረስ የጀመረው 97ቱ ምርቻ ሳየካሄድ በፊት ነበር። ያም ከምርቻ ቦርድ አና ወያኔ ጋር ከቅንጅት አመራሮችና አባላት ጀርባ በመደራደር ቅንጅትን ለተሸናፊነት ማዘጋጀት ነበር። ደግሞም ብርሃኑ አና ፀረ አማራ ግብራበሮቹ አንዲሁም ወያኔ አለቆቹ ቅንጅት ስልጣን ላይ ከወጣ አማራ ስልጣን ላይ ወጣ ወይም ይወጣል የሚል ጠንካራ እምነት ነበራቸው። ያንን አምነቱን ነው ብርሃኑ ባንድ መድረክ ላይ አምልጦት የተናገረው። የትግሬውን አምባገነን አውርጄ የአማራውን አምባገነን ለመተካት አይደለም የምታገለው ብሎ ነበር። ያን ባለበት አፉ ነው አሁን ደግሞ በጎንደርና በጎጃም የአማራውን ተጋድሎ አየመርሁ ነኝ የሚለን። ግን አያረገ ያለው ከወያኔ ጋር በመቀናጀት የሚጠሉትን አማራን በአያውቀው ግንቦት 7 ሰበብ አያስፈውጀው ነው። ብርሃኑ ከስርቤት ስለቀቅ በወያኔ የተሰጠውን ሚሽን ለመወጣት መሽቶ ሳይነጋ ነው ወደ አዉሮፓ ከዚአም አሜሪካ የኮበለለው። የይስሙላ እስር ቤት ሆኖ በጎበዝ አለቆቹ በአንዳርጋቸው ጽጌ እና ብርሃነ መዋ ሲያስፈጽም የነበረውን በአውሮፓ አና ሰሜን አሜርካ የነበሩ ቻፕተሮች ሙሉ በሙሉ መጥፋታቸውን አና የዲያስፖራው አንድነት መፍረሱን ካረጋገጠ በሁዋላ የላም አለኝ በሰማይ ወተቷንም አላይ ማጭበርበሪያ እና ህዝቡን ከእውነተኛው ትግሉ ማዘናግያና ወያኔን በስልጣን ማቆያ ስራውን ቀጥሎ እስካሁን ይገኛል። ብርሃኑ ድሮም ወያኔ ነው አሁንም ወያኔ ነው። ችግሩ ብርሃኑ ሲበዛ ስልጣን የጠማው ሰው ስለሆነ በወያንያዊ ሚሽኑ ጀርባ ዎያኔን አራሷን አና ተቃዋሚ ውስጥ ያሉ ቡድኖችን አታሎ አና ተጠቅሞ ስልጣን መያዝ ይፈልጋል። በዚያ መካከል ለዚህ አላማዬ መሰናክል ይሆነኛል ያለው የአማራው ህብረተሰብ መጨፍጨ ፍ ይቀጥላል ማለት ነው። ቸር ይግጠመን።

Sunday, January 8, 2017

Birhanu and Ginbot 7 Exposed!

ይህን : ጽሑፍ : ለመጻፍ : ያነሳሳኝ: በአቶ: ሄኖክ የሺጠላ ላይ አየደረሰ ያለወን ጥቃት በተመለከተ አስተያየት  ለመስጠት ነው። አቶ ሄኖክ ሀገር ወዳድ  የሆነ ወጣት ታጋይ ነው። ሄኖክ አንደኔ አና አንደ  ሌሎች ብዙ Ethiopiaweyan የትግሬ ወያኔን የዘረኛ አገዛዝ የሚቃወም ሲሆን በተለይ የአማራ ተወላጅ የሆኑ ethiopiawi ዎገኞቹ ላይ ላለፉት 25 አመታት ሲካሄድ የነበረወን አና አሁን ደግሞ ተባብሶ ያለወን የዘር ማጥፋት ዘመቻ የሚቃወም ወጣት ታጋይ ነው። አሱ ላይ ተቃውሞ ሊነሳበት የቻለው በአሁን ሰዓት ተፋፍሞ ያለወን የአማራ ተጋድሎ ትግል ላይ በተያያዘ ጉዳይ ሲሆን አሱም ለአማራው መደራጀት ካለው ድጋፍ ጋር ተያይዞ ነው። ጥቃቱ ደግሞ በአብዛኛው የሚሰነዘረው አራሱን ግንቦት 7 ብሎ ከሚጠራ የፀረ አማራ ስብስብ ነው። ይሄም ደግሞ ሄኖክ የአነኚህን ሰወች ፀረ አማራነው በማስረጃ አያስደገፈ ስላጋለጣቸው ሙሉ ለሙሉ ከመጋለጣቸው በፊት የሱን ድምጽ ለማፈን ነው። ለመሆኑ ግንቦት 7 ማነው? ግንቦት 7 የሚል ስምስ ለምን አወጡለት?
ግንቦት 7 ማለት በዶክተር ብርሃኑ ነጋ የሚመራ ሙልጭ ያሉ ዘረኞች ስብስብ አንጂ መደበኛ ደረጅት አይደለም። ግንቦት 7 ደግሞ የ97 ምርቻ ጊዜ ህዝቡ ድምጽ የሰጠበት ቀን ሲሆን ያንን የህዝብ ድንፅ በውያኔ ካስቀሙት ሶስት ግለሰቦች አንዱ አና ዋነኛ የነበረው ብርሃኑ ነጋ ነው። አኔ አቶ ሄኖክን የምቃወመው በ97 ምርቻ ጊዜ ይሄን አይነት የሀገር ክህደት ወንጀል የሰራ ሰው አንዴት ቀድሞውንም ሊደግፍ ቻለ ብዬ ሲሆን አሱም ያን ጊዜ ባለምወቅ መሳሳቱን አምኖ ሆኖም ግን ዉስጣቸው መግባቱ ማንነታቸወን በዉስጥ አዋቂ አይታ አንድያጋልጣቸው አንደረዳው ተናግሯል። ያ ለኔ በቂ ማብራሪያ ሲሆን እንደ አነ አበበ በለው ያሉ ጸረ አማራ አማራ ነን ባዮች አንደ  ጥቃት መሰንዘርያ ምክንያት ይጠቀሙበታል። በቅርቡ ታምሩ ሁነኛው የተባለ ግለሰብ በፃፈው ጽሁፍ ላይhttp://ethiopatriots.com/pdf/abebe-belew-wenjel20161229.pdf አንደገለጸው እነ አበበ በለው ያ አአልሳካላቸው ሲል ደግሞ ሌላ ሰበብ አየፈለጉ ሄኖክን ሊያጠቁ ቆርጠው ተነስተዋል።
አነ አበበ በለው ሽንጣቸወን ገትረው የሚደግፉት ብርሃኑ ነጋ አኮ የፖለቲካ ሸርሙጣ ሆኖ የኖረ ግለሰብ ነው። ድሮ በልጅነቱ ተራ የ EPRP አባል የነበረ ከዚአም ወጥቶ አሜሪካ ኖሮ ሲአበቃ ወያኔ ስልጣን ሲይዝ ከማንም ቀድሞ አሮጦ የገባ ግለሰብ ነው። አገባቡም ወያኔ በETHIOPIAWI አቁአማቸው ያለፍርድ ያባራረአቸው ከ40 በላይ የሚሆኑ የአዲስ አበባ ዩንቨርስትይ  ምሁራኖች ቦታ ለመተካት ነበር። አዝአ አያሰተማረም የወያኔው መሪ መለስ ዜናዊ የኢኮኖሚ አማካሪ አንደነበረ ይነገራል። ብርሃኑ በጣም ስልጣን የጠማው ግለሰብ መሆኑን ከ1997 ምርቻ ጊዜ ጀምሮ አስከ አሁን አያስመሰከረ ይገኛል። ከዚአም በተጨማሪ በጣም ሲበዛ ወኔ የሌለው ፈሪ ግለሰብ አንደሆነ በ 97 ምርቻ ጊዜ ወያኔ የ ቅንጅት መሪዎቺን ለማፈስ በተሰማራ ጊዜ ብርሃኑ እስከነሚስቱ ያለ አንዳች አፍረት ወይዘሮ አና ጎመዥን ካረፉበት ሆቴል ክፍል አስወጥቶ አንደተደበቀ በራሱ አንደበት ተናግሯል። በሁኃላም በወያኔዎች የተያዘው ከኤምባሲ ወደ አምባሲ አየሮጠ የ አድኑኝ ጥሪ እያሰማ በነበረ ጊዜ ነው።
ብርሃኑ ነጋ ለ አማራ ያለውን ጥላቻ በተለያየ መድረክ ላይ ያለ አንዳች አፍረት ሲገልጽ አና በተግባር ሲተረጉም የኖረ ግለሰብ ነው። ብርሃኑ በአንድ መድረክ ላይ ስለ አንጅነር ኃይሉ ሲናገር አኔ የ ትግሬውን አምባገነን አውርጄ የ አማራውን አምባገነን ልተካ አይደለም የምታገለው  ብሎ ሲናገር ተደምጧል። አንጅነር ሃይሉን ከጠላ ለምን ዘር ቆጠራ ዉስጥ መግባት አስፈለገው ለአማራ ያለው ጥላቻ አላስቺል ብሎት አንጂ። በሌላ ጊዜ ደግሞ ከሱ ተከታይ ምሁራን ተብየዎች ከነ ጌታቸው በጋሻው አና መሳይ ከበደ ጋር ባደረጉት በ YOUTUBE ላይ ያለ ስብሰባ ላይ ለአማራው ያለወን የዘር ጥላቻ በኮድ ቁዋንቁአ ሲናገር ተሰምቷል። አዝአ ላይ ሲናገር ETHIOPIA ሁሉን ዘር በኩል የሚያስተዳድር መሪ ያስፈልጋታል ሲል ተደምጧል። በቀጥታ ቃል በቃል አላሰፈርኩትም አንጂ ቪድዮዉ ላይ የተናገረው ግን የአማራ ወይም የትግሬ ተወላጅ መሪ ኢትዮጵያ አያስፈልጋትም ለማለት ነው። ብርሃኑ በኮድ ቁአንቁአ ፀረ አማራ ፕሮፓጋንዳ በመናገር ይታወቃል።
ለመሆኑ ግንቦት 7 አውነት በወያኔ ላይ ዎታደሪአዊ መፈንቅለ መንግስት አካሂዶ ያውቃልን ወይስ በመፈቂለ መንግስት በማካሄድ ሰበብ ከ ዎያኔ ጋር ዉስጥ ለውስጥ በመቀናጀት የአማራ ብሔር ተወላጅ የሆኑ የሰራዊቱ አባላትና መኮንኖችን የማጽዳት ዘመቻ ነው ያካሄደው? 
እኔ ቀደም ሲል ግንቦት 7 ያንን መፈንቅለ መንግስት አካህጃለው በሎ በአደባባይ ሲደነግግ አና እነ ጀነራል ተፈራ ደነቀን ፣ ጀነራል አሳምነው ጽጌን አና ሌሎች ከፍተኛ አና ዝቅተኛ የአማራ ብሔር ተወላጅ የሆኑ መኮንኖችን በግፍ አሳፍሶ ለእስራት አና ግርፋት ሲዳርግ በፓልቶክ ክፍሎች ይሄንን በግንቦት 7 ተባባሪነት አና በወያኔ ተግባሪነት የተካሄደወን አማራውን ከሰራዊቱ የማጽዳት ሴራ አስገንዝቤ ነበር። ያንን ያደረጉት ደግሞ ግንቦት 7 አና ወያኔ ለአማራ ባላቸው የጋራ ጥላቻ ለወደፊት ሰራዊቱ በአማራ መኮንኖች መሪነት መፈንቅለ መንግስት አካሂዶ አማራው ስልጣን ይይዛል ብለው ስለሚሰጉ ነው። ልክ ያኔ ከወያኔ ጋር በመተባበር አማራውን ከሰራዊቱ በግፍ እንዳስመነጠረ ሁሉ አሁን ደግሞ ከወያኔ ጋር በመተባበር አማራውን በግንቦት 7 አባልነትና ተባባሪነት ስም በወያኔ አያስፈጀ ይገኛል። ለዝያ ማስረጃ ደግሞ በተለያዩ ጸሐፊዎች አንደተገለጸው የግንቦት ሰባት አመራር ዉስጥ አንድም የአማራ ብሔር አንደሌለ አና የሌለውም በ ግንቦት 7 መመሪያ ደንብ መሰረት በደነገገ የፓርቲ ሕግ የአመራር ቦታ አንዳይዙ ስለተከለከለ  ነው።
ለመሆኑ ለምንድነው አነ ብርሃኑ ነጋ ከ ሃገራዊ ሳይሆን የብሔር ፖለትካ ከምያራምዱና እንዲሁም ስልጣን ቢይዙ ከወያኔ ሊከፉ ከሚችሉ ፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር መተባበር የሚመርጡጥ?
ብርሃኑ ነጋ የሚመራው ግንቦት 7 ጣምራ ያልፈጠረው የዘር ፖለቲካ አራማጅ ገንጣይ ወይም ዘረኛ ፓርቲ የለም ማለት አዳጋች ነው። ከነሱም በጥቂቱ ሻቢያ ፣ ኦነግ፣ ኦብነግ ፣ የአፋር ነፃ አውቺ ጥቂቶቹ ናቸው። ብርሃኑ የቅንጅት አባል ሆኖ አፍራሽ ስራ በመስራት ተጠምዶ አንደነበር አብሮት ያፈርስ የነበረው ልደቱ ከጊዜ በሁአላ ሲጣሉ በ VOA ሲያጋልጠው ሰምተናል። ሌባ ሲካፈል እንጂ ሲሰርቅ አይጣላም ማለት ያ ነው። ከዚአም በፊት በቅንጅት ትግል ጊዜ ብርሃኑ ይሰራ የነበረወን የክህደት ተግባር አየተከታተሉ ሰዎች ሲመሰክሩ አና አንደኔ ያሉት ነቅተው የፖለቲካ ጉዳዮችን ይከታተሉ የነበሩ የቅንጅት ደጋፊዎች  ያውቃሉ። የዛኔም ብርሃኑ በአማራነት የሚፈርጃቸወን እነ አንጂነር ሃይሉን ስልጣን ቀምቶ ለመቀመጥ ነበር የቁአመጠው። በ ብርሃኑ አስተሳሰብ ቅንጅት ካሸነፈ አማራ ስልጣን ይይዛል በሎ ያምን ነበር። ሆኖም ግን በዚያ ስዓት ከፍተኛ ሃይል አና ተሰሚነት የነበራቸው የመላው ኢትዮጵያ ህዝብ ድጅርት (መኢአድ) አና ልደቱ የሚመራው የ ኢትዮጵያ ዴሞችራስአዊ ፓርት (አዴፓ) ስለነበሩ በነሱ ጀርባ ስልጣን እይዛለው ብሎ ነበር የቁአመጠው። ያ ሕልሙ እውን አንደማይሆን ሲረዳ በገሃድ ቅንጅትን የማፍረስ ስራ ላይ ነው የተሰማራው። ከዚአም በሁአላ አራሱን በፓርቲ ምርጫ ሳይሆን በቀጥተኛ የህዝብ ምርቻ የአዲስ አበባ ከንቲባ አንዲሆን አንደተመረጠ በማስመሰል እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ምዕራባውያን የአዲስ አበባ ከተማ ተመራች ከንቲባ አያሉ በየ ዜና ዘገባቸው አና መጣጥፋቸው አንዲጠሩት ሲያደርግ ኖሯል። ከዚአም በተጨማሪ ስልጣን ጥመኛው ብርሃኑ በቅንጅት ጊዜ ተቃዋሚዎች በምርጫ ያሸነፉትን  የፓርላማ አብላጫ ወንበር በወያኔ በሃይል ተቀምጠው ሳለ ብርሃኑ ግን ወያኔ የአዲስ አበባ ከንቲባ  ወንበርን ይሰጠያል  በሚል እምነት እነ አርቀበ እቁብአይን ደጅ  ሲጸና ነበረ።ይቀጥላ      

Thursday, October 13, 2016

Ethiopian Political Affairs: How to Resolve the Recent Uprising Against the Reg...

Ethiopian Political Affairs: How to Resolve the Recent Uprising Against the Reg...: At the time of this writing, which is the first one of this blog, Ethiopia has been indulged in political violence for over two weeks. This...

How to Resolve the Recent Uprising Against the Regime

At the time of this writing, which is the first one of this blog, Ethiopia has been indulged in political violence for over two weeks. This article is also being written in the wake of a gun violence and stampede instigated by the TPLF/EPRDF, the ruling party in the country, that claimed the lives of hundreds of the Irecha religious celebration attendees, with many more hospitalized for minor to grave injuries. The violence is perpetrated by the government in charge, as a tool for quashing peaceful protests of the general public, instead of employing peaceful means to respond to the people's concerns. Their concerns pertain to policy issues that they said were unfair to their economic, social, and political interests, respectively. It is, therefore, this bloggers concern that the continuous use of deadly violence by the regime in charge, which is led and dominated by individuals of a minority ethnic group of Tigray, will lead to more and counter violence on all sides that could eventually lead the country through the paths of other countries that saw ethnic violence and total destruction, such as Rwanda, Somalia, and Syria.
The current violence is taking place throughout the various provinces throughout Ethiopia, with the main one being in the largest province of Oromia. The Oromo people first voiced their opposition to the Addis Ababa expansion initiative that they said would uproot local farmers from their farm lands and ancestral land. The people's protest against the city expansion was deemed legitimate by political observers based in the country and abroad. Now, any legitimate regime would respond to the people's peaceful opposition through dialogue and policy change, which the regime did, only after gunning down dozens of people. The regime's killing of those peaceful protesters at the start of the current uprising emboldened the Oromo people to continue protesting, instead of retreating to their daily lives as the regime intended, by calling for comprehensive reforms pertaining to more serious issues like chronic political, economic, and social disparities that they claimed the regime implemented throughout the country for the past 25 years. The people also cited the regime's favoritism of ethnic Tigrayans in terms of making economic and political resources readily available.
Like the Oromos, the Amharas staged a peaceful protest and popular uprising against the illegal annexation of fertile land by the Tigrayan provincial government since the invasion of the mainland by the Tigrayan People Libration Front militia, as well as by the Eritrean rebels.  Consequently, the Tigrayan regime forcefully annexed the Wokait territory that, historically, belonged to the people of Wolkait and the territory they inhabited for hundreds of years. This fact was publicly pronounced by a renown former provincial governor of Tigray, Prince Mengesha Seyoum, who announced that the Wolkait territory and its inhabitants has never been part of the Tigrayan province, but of the Gonder province of the Amhara region.
The protest in Gonder, that later spread to the neighboring province of Gojjam, began when the regime launched a campaign of rounding up members of the Wolkait people's committee that was formed to work towards liberating Wolkait from its forceful annexation by the Tigrayan regime. After arresting few members of the committee who resided in the city of Gondar, the security forces attempted to apprehend Col. Demeke Zewde, a former officer of the regime's army who had resigned from his military post and went on to be a member of the Wokait Committee, from his residence in the city of Gondar. He responded by opening fire at the armed security forces and killing a few of them. The siege that proceeded his action was then broken up by Militia groups from the Wokait and Armachiho territories of Gondar, although Wokait remains to be part of the Tigray province under the circumstance explained above. The aftermath of the incident involving Col. Demeke claimed the lives of tens of individuals who peacefully protested on the streets to show their solidarity to the Welkait and Oromo causes.
The Protest that began in Gondar then quickly spread to the neighboring province of Gojjam that, in a single day of peaceful protests in the city of Baher Dar, claimed the lives of twenty three people who were murdered in cold blood by security forces that the TPLF unleashed upon them. This massacre was met by armed revolts by farmers in near by small towns and cities. Armed resistances also took place in various areas of Gondar province that saw the burning of property belonging to TPLF agents and their associates.
The public protest and uprising is also taking place in the southern region of Ethiopia, namely around the Konso district. The people there peacefully protested against the governments refusal of fulfilling their wishes of being incorporated as a ZONE (region) of their own. Still not understanding the severity and spread of these protests, the regime once again responded with deadly force killed and rounded up a number of people, not considering other means of settling the people's demand what so ever.
The regime is also using this opportunity to fan ethnic tensions among the different ethnic groups of the country. Just in this week, reports surfaced of government perpetuated ethnic cleansing campaign in Dilla and its surrounding areas. The area is located in the south of the country. Victims of the attack reported, and the regime admitted, that at least 29 people were killed in cold blood, while many others were hospitalized. VOA amharic also was able to interview surviving victims who escaped with their lives and were sheltered in churches. They can be heard decrying that their properties have been lost while the police were standing aside and watching.
In conclusion, this author would like to suggest some solutions to the ongoing crisis. The first is that the source of all the chaos, which is the TPLF/EPRDF regime, has to go. The people in power can either negotiate out of power or face the brutal consequences this revolution will bring upon them. Second, the people of Tigray, from which the main ruling party, the TPLF, originated and imposed total domination of the socio-economic landscape of the country only by individuals of Tigrayan origin, have no choice but to rise up against the regime in solidarity of their countrymen and face the consequences that others are facing. That means they will have to rise up in the face of guaranteed bullets to the head and torture the regime will unleash on them, as it did against others. If not, they, too, will have to suffer the consequences of being at the end of the majorities' frustration and long held grudge for many years to come. The people of Tigray will have to, like other suggested, sacrifice their elite few or the whole of their ethnicity. The choice is theirs and theirs only. Third, this regime will fall, if not in the near future, at some point in the not so far future. After all, even the regime of Hailesilassie had fallen after forty plus years. Forth, the people should unite in the face of a divisive campaign that has been launched by the TPLF since before it ascended to power 25 years ago. Fifth, the people should not relent in their fight against the TPLF, knowing change will not come about over night. Finally, the diaspora should wage a practical campaign in support of the people standing up against the TPLF/EPRDF on the ground. That means lobbying foreign governments and international agencies to take strong actions against the regime, and not just provide lip service to the people suffering under the hands of the dictatorial regime. Also, the diaspora should provide the people back home with supplies and other resources they need to continue waging their struggle against the ethane-centric fascist regime.